የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርክ ሩቢዮ እስራኤልንና የአረብ ሀገራትን የሚጎበኙት ፕሬዝደንት ትራምፕ ያቀረቡት ፍልስጤማውያንን ከጋዛ የማፈናቀል እቅድ ከፍተኛ ውግዘት ካስከተለ በኋላ ነው። ...
ባለፉት ሁለት ሳምንት ውስጥ ብቻ አንድ የአሜሪካ አየር መንገድ ንብረት የሆነ የመንገደኞች አውሮፕላን ከአነስተኛ ወታደራዊ ሂልኮፕቱር ጋር ግጭት ፈጥረው የ67 መንገደኞች ህይወት አልፏል። እንዲሁም ...
ዩኤስኤአይዲን ለስድስት አመታት የመሩት ብሪያን አትወድ እቅዱን "አስደንጋጭ" ያሉት ሲሆን፥ ከ9 ሺህ 700 በላይ ሰራተኞችን ማባረር የድርጅቱን ህልውና እንደሚገድል ተናግረዋል። እቅዱ በመላው አለም በ10 ሚሊየን የሚቆጠሩ ድጋፍ ጠባቂዎችን ህይወት አደጋ ላይ እንደሚጥልም ነው ያነሱት። ...